يومي الأول في الإسلام: شرح مبسط للأصول الثلاثة التي يجب على المسلم الجديد معرفتها باللغة الأمهرية

 

هناك كثيرٌ من الأمور التي ينبغي للمسلم الجديد أن يتعلمها عن الإسلام، وأهمها أجوبة الأسئلة الثلاثة التي سيُسأل عنها كل من يموت: مَن ربُّك؟ ما دينك؟ مَن نبيُّك؟ وهذا الكُتَيِّب اللطيف يعرض أجوبة هذه الأسئلة بأسلوب ميسَّر جذَّاب؛ ليكون هاديًا للمسلم الجديد في رحلته المباركة نحو مرضاة الله والجنة.

 

በእስልምና የመጀመርያ ቀኔ የ «አዲስ ሰለምቴ ማወቁ ግዴታ የሚሆንበት ሶስቱ መሰረቶች» ቀላል ማብራርያ

ሙስሊም ስለ እስልምና ሊማራቸው የሚገባቸው ብዙ ነገሮች አሉ ከነዚህም ውስጥ ዋናው የሞተው ሰው ሁሉ ጌታህ ማነው? ሃይማኖትህ ምንድን ነው? ነብይህ ማነው? ተብለው ለምጠየቃቸው የሶስቱ ጥያቄዎች መልስ ነው። ይህ ቡክሌት የእነዚህን ጥያቄዎች መልሶች ቀላል እና ማራኪ በሆነ መልኩ ያቀርባል። ለአዲሱ ሙስሊም ወደ አላህ ውዴታ እና ወደ ጀነት በሚያደርገው የተባረከ ጉዞ መመሪያ ይሆንለታል።

اقرأ الكتاب بلغة أخرى